![]() |
|
| Home | About us| Music | Comedy | Docs | Film | Orthodox Mezmur | Protestant Mezmur | News | Amharic | Business | Feeds | Links | |||
|
If you cant see this page, download one of the following two fonts. 1. Click here for windows systems. 2.Click here for non-windows systems. | |||
የሰማዕታት ቀን፥ የዛሬ 75 ዓመት አዲስ አበባPosted on 20 February 2012 | 4:16 pm ብርትኳን ሚደቅሣ በዴሞክራሲ ውርስ ተቋምበኢትዮጵያ የፖለቲካ ሁኔታ፤ መነሻና አቅጣጫ ላይ ወ/ት ብርትኳን ሚደቅሣ ዋሽንግተን ዲሲ ላይ ተናግረዋል፡፡ Posted on 19 February 2012 | 7:23 pm ፕሮፌሰር ገቢሣ ኤጄታ በኢትዮጵያየዩናይትድ ስቴትስ የሣይንስ ልዑክ ፕፎፌሰር ገቢሣ ኤጄታ በኢትዮጵያ ጉብኝት አድርገው በትምህርት ማዳረስና ጥራት እንዲሁም በምግብ ዋስትና ጉዳዮች ላይ ተናግረዋል፡፡ Posted on 19 February 2012 | 7:14 pm ‘ቀኖና ፈረሠ?’ ወይስ ዕርቅ ወረደ?የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተክርስቲያን በውጭና እውስጥ ያሉት ጉዳይ Posted on 16 February 2012 | 9:57 pm የሊዝ አዋጁ ሕገ መንግሥቱን ይጥሣል - መድረክየኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራዊያዊ አንድነት መድረክ በጠራው ሕዝባዊ ስብሰባ ላይ አዲሱ የሊዝ አዋጅ ህገ መንግሥቱን የጣሰና ዜጎችን ለመቆጣጠር ያለመ ነው አለ። Posted on 15 February 2012 | 1:06 pm ‘…አልሰማንም ነበር እንዳትሉ’ - ግርማ ሠይፉ (እንደራሴ)በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል አቶ ግርማ ሠይፉ “ለጥያቄዎ መልስ” ሰጥተዋል፡፡ Posted on 13 February 2012 | 10:29 pm የአህጉራዊ ልዕልና አቀንቃኞች መታሰቢያ ሃውልት እያነጋገረ ነውPosted on 13 February 2012 | 5:57 pm ክርክር፥ በኢትዮጵያ የጸረ-ሽብር ኅግና የመገናኛ ብዙኃን ይዞታ«መንግስትን በኃይል ለመናድ የሚንቀሳቀሱ ኃይሎችን ተግባር ለማስፈፀም የሚንቀሳቀስ በአሸባሪነት ተወንጅሎ ፍርድ ቤት እንደሚቀርብ ተረጋግጧል። የሆነውም ይሄው ነው።» አቶ መኮንን ካሳ። «ኢትዮጵያ ውስጥ ህግ አቶ መለስ ናቸው።» አቶ ግዛው ለገሰ። Posted on 13 February 2012 | 7:34 am ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ የዓመት አጋማሽ የፓርላማ ንግግርጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ለፓርላማ ላሰሙት ሪፓርት ከምክር ቤት ተወካዮች የቀረበዉን ጥያቄና ጨምሮ መለስካቸዉ አመሃ ያጠናቀረዉን ሪፓርት ያደምጡ Posted on 10 February 2012 | 4:10 pm በህጋዊ የፖለቲካ ተቃውሞ አገር የሚያውኩ ያላቸውን መንግስታቸው እንደሚቀጣ መለስ ዜናዊ አስታወቁጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ በኢትዮጵያ “በፖለቲካ ተቃውሞ ስም የአገር ደህንነትን የሚፈታተኑ ግለሰቦችን” መቅጣት እንደሚቀጥል ለፓርላማ ተናገሩ። Posted on 10 February 2012 | 12:46 pm የታሰሩት ፖለቲከኞችና ጋዜጠኞች ጥፋታቸውን ካመኑ ሊፈቱ እንደሚችሉ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ገለጹአንድነት ፓርቲ የሊዝ አዋጁ እንዲሻር ጠየቀ Posted on 10 February 2012 | 11:53 am ኢትዮ-ቴሌኮምና የደንበኞቹ ቅሬታዎችየደንበኞችን እርካታ ከመፍጠር አንፃር ባለፉት ስድስት ወራት የተሣካ ሥራ ማከናወኑን ኢትዮ-ቴሌኮም አስታውቋል። ቪኦኤ ካነጋገራቸው ደንበኞች አብዛኞቹ ግን ለውጦች ቢኖሩም የጥራት ችግር በዚያው ልክ መጨመሩን ገልፀዋል። Posted on 9 February 2012 | 8:12 pm መፍትሄ አምጪ ሃሳቦች በዋይት ሃውስ ለለውጥ ሃዋሪያነት አበቁ«አሥራ አራቱም ግለሰቦች የተሰማሩበት አቅጣጫ ቢለያይም፤ በመሠረቱ አንድ ሆኖ ያገኘሁት፤ ዜጎች፥ ከዚህ በፊት ታይቶ የማይታወቅ በአካባቢያቸው ላለው ችግር መፍትሄ ለማምጣት ራሳቸው መንቀሳቀስ እንደሚችሉና ያንን ደግሞ በአረዓያነት ለማሳየት “ይቺን የራሴን መሥራት እችላለሁ፤” ብለው መነሳታቸው በሁሉም ላይ በጋራ ያየሁት የዝግጅቱ ነፀብራቅ ነበር።» አቶ ጥበቡ አሰፋ ከሰሞኑ የዋይት ሃውስ የለውጥ ሃዋርያ ዕውቅና ተሸላሚዎች አንዱ። Posted on 9 February 2012 | 6:30 pm የአንጀት መታጠፍ በሽታ ምንድ ነው? በምንስ ይከሰታል?Posted on 7 February 2012 | 6:34 pm መኢአድ አባላቱ መታሠራቸውን አስታወቀከመቶ በላይ አባሎቹ በደቡብ ኢትዮጵያና በሌሎችም ክልሎች መታሠራቸውን የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ይፋ አደረገ። Posted on 7 February 2012 | 6:03 pm የጸረ-ሽብር ህጎች አተገባበርና በንግግር ነጻነት ላይ የሚያሳድሩት አሳሳቢ ተፅዕኖ«የትኛውም መንግስት የሽብር አደጋዎችን የመከላከል ግዴታ እንዳበት ግልጽ ነው። ሆኖም የጸረ-ሽብር ህጎች አተገባበር አንዳንዴ የንግግርና የመገናኛ ብዙሃን ነጻነትን መሸርሸር መቻሉን አስመልክቶ ያደረብንን ሥጋት ገልጬላቸዋለሁ።» የዩናይትድ ስቴትስ ምክትል ውጭ ጉዳይ ሚንስትር William Burns Posted on 6 February 2012 | 2:59 pm መኢአድ ከአገር አቀፍ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምክር ቤት እራሱን አገለለ“የምክር ቤቱ አሠራር ዴሞክራሲያዊ አይደለም” Posted on 1 February 2012 | 5:32 pm የአፍሪካና የቻይና ወዳጅነትአፍሪካ ከነበረችበት ተስፋ አስቆራጭ ሁኔታ የተነሣች መሆኑን የተናገሩ የአህጉሪቱ መሪዎች ቻይና ያደረገችውን አስተዋፅዖ አድንቀዋል። Posted on 30 January 2012 | 10:30 pm የአፍሪካ የሰብዓዊ መብቶች ማዕከልበአፍሪካ ሕዝቦች ላይ የተፈፀሙ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶችን የሚያስታውስ መታሰቢያ የመሠረት ድንጋይ ተጣለ። Posted on 30 January 2012 | 10:29 pm በአርዱፍ የተያዙት ኢትዮጵያውያንና ጀርመናውያን በሽምግልና እንዲፈቱ ጥረት ተጀመረበጎብኚዎቹ ላይ ጥቃት የተከፈተው በውድቅት እንደነበርና ወታደሮችበአከባቢው እንዳልነበሩ ገለጸ Posted on 26 January 2012 | 2:51 pm የኢትዮጵያ ፍርድ ቤት በአንድ የመንግስቱ ሃያሲ እድሜ ልክ በጋዜጠኞች ላይ ከባድ እስራት በየነየፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በዛሬውለት ባሳለፈው የቅጣት ውሳኔ የብሎግ ጸሃፊውን ኤልያስ ክፍሌ የእድሜልክ እስራት ሲፈርድበት፤ በርዕዮት አለሙና ውብሸት ታየ የ14 ዓመት እስራትና የ33ሽህ ብር ቅጣት ጥሎባቸዋል። Posted on 26 January 2012 | 12:36 pm አፋር ክልል ውስጥ የተጠለፉትን አገር ጎብኚዎች ለማሰለቀቅ ጥረት ቀጥሏል“ታጋቾቹን ለማስለቀቅ መንግሥት ማንኛውንም እርምጃ ለመውሰድ ዝግጁ ነው” Posted on 23 January 2012 | 2:52 pm Pan African University ከፍተኛ የልማት ምሁራንና ተመራማሪዎችን ለማፍራት እንደተመሰረተ ተገለጸበውጭ የሚኖሩ ምሁራን ወደ አህጉሪቱ እንዲመለሱ እንደሚያመቻችም ታወቀ Posted on 23 January 2012 | 1:59 pm የጋምቤላ ክልላዊ መስተዳደር ፕሬዚዳንት በሙስና መገምገማቸውን አስተባበሉ“ግምገማውን የመራሁት እኔ ነኝ፤ የፈደራል ተወካዮች ታዛቢዎች ነበሩ” Posted on 21 January 2012 | 7:54 am የአፋር ቱሪስቶች ጉዳይPosted on 19 January 2012 | 5:55 pm ኢትዮጵያ ውስጥ አምስት የውጭ ቱሪስቶች ተገደሉበኢትዮጵያ የአፋር ክልል አምስት አውሮፓዊያን ሀገር ጎብኚዎች ማንነታቸው ባልታወቀ ታጣቂዎች ተገድለዋል። Posted on 18 January 2012 | 6:33 pm |
|||